ዘዳግም 3:7 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ከብቱን ሁሉ ማርከን ወሰድን፤ ከተሞችንም በዘበዝን። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ከብቱን በሙሉና ከየከተሞቻቸው የማረክነውን ሁሉ ግን ለራሳችን አደረግን። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ከብቶቹን ሁሉ የከተሞቹንም ምርኮ ለራሳችን ዘረፍን። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ከብቶቹን ሁሉ የከተሞቹንም ምርኮ ለእኛ ወሰድን። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ከብቶቹን ሁሉ የከተሞቹንም ምርኮ ለእኛ በዘበዝን። ምዕራፉን ተመልከት |