2 ሳሙኤል 22:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 የሲኦል ገመድ ተበተበኝ፤ የሞት ወጥመድም ተጠመደብኝ፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 የሲኦል ገመድ ተጠመጠመብኝ፤ የሞት ወጥመድም ተጋረጠብኝ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 የሲኦል ገመድ ተበተበኝ፤ የሞትም ወጥመድ ተጋረጠብኝ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 የሞት ጣር ከበበኝ፤ የሞት ወጥመድም ደረሰብኝ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 የሲኦል ጣር ከበበኝ፥ የሞት ወጥመድ ደረሰብኝ። ምዕራፉን ተመልከት |