2 ሳሙኤል 20:26 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 እንዲሁም የያዒር ከተማ ተወላጅ የሆነው ዒራ ከዳዊት ካህናት አንዱ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 እንዲሁም የኢያዕር ሰው ዒራስ የዳዊት አማካሪ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 እንዲሁም የያኢር ሰው ዒራ የዳዊት ካህን ነበር። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 የኢያዕር ሰው ኢራስም ለዳዊት ካህን ነበረ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 የኢያዕር ሰውም ዒራስ ለዳዊት አማካሪ ነበረ። ምዕራፉን ተመልከት |