2 ሳሙኤል 19:23 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ሺምዒንም “በሞት እንደማትቀጣ ቃል እገባልሃለሁ!” አለው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ስለዚህ ንጉሡ ሳሚን፣ “አትሞትም” አለው፤ ይህንም ንጉሡ በመሐላ አጸናለት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ዳዊትም፥ “እናንት የጽሩያ ልጆች፥ እኔ ከእናንተ ጋር ምን አለኝ? ዛሬ ስለምን ጠላቶች ትሆኑብኛላችሁ? ዛሬ ማንስ ቢሆን በእስራኤል ዘንድ መሞት አለበት? እኔ በእስራኤል ላይ ንጉሥ መሆኔን ያወቅሁበት ቀን አይደለምን?” ብሎ መለሰ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ንጉሡም ሳሚን፥ “አትሞትም” አለው። ንጉሡም ማለለት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ንጉሡም ሳሚን፦ አትሞትም አለው። ንጉሡም ማለለት። ምዕራፉን ተመልከት |