1 ሳሙኤል 18:15 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ሳኦልም የዳዊትን ተልእኮ መሳካት እየተመለከተ በይበልጥ ይፈራው ጀመር፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ሳኦልም፣ ዳዊት እንደ ተሳካለት ባየ ጊዜ ፈራው፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ሳኦልም፥ ዳዊት እንደ ተሳካለት ባየ ጊዜ ከመቼውም ጊዜ በላይ ፈራው፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ሳኦልም እጅግ ብልህ እንደ ሆነ አይቶ እጅግ ፈራው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ሳኦልም እጅግ ብልህ እንደ ሆነ አይቶ እጅግ ፈራው። ምዕራፉን ተመልከት |