Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 8:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 የምታፈቅረው ጽድቅን ከሆነ መልካም ምግባር የሥራዋ ፍሬ ነው፤ ቁጥብነትንና ጥንቁቅነትን፥ ፍትሕንና ጽናትንም የምታስተምር እርሷ ነችና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 እው​ነ​ትን የወ​ደደ ሰውም ቢኖር በእ​ርሷ ነው፤ ድካሟ ያማረ ነውና፥ ንጽ​ሕ​ና​ንና ጥበ​ብን፥ እው​ነ​ት​ንና ብር​ታ​ትን፥ ትሩ​ፋ​ት​ንና ደግ​ነ​ት​ንም ታስ​ተ​ም​ራ​ለች። በዓ​ለሙ ውስ​ጥም በሰው ሕይ​ወት ከእ​ርሷ የሚ​ሻ​ልና የሚ​ጠ​ቅም ምንም የለም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 8:7
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች