Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 7:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 ምንም እንኳ ብቸኛ ብትሆንም፥ ሁሉንም ማድረግ የምትችል ናት፤ ራሷ ሳትለወጥ ዓለምን ታድሳለች፤ ከትውልድ ወደ ትውልድም በተቀደሱ ነፍሶች ውስጥ በማለፍ የእግዚአብሔር ወዳጆች ነቢያትም ታደርጋቸዋለች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 አን​ዲት ስት​ሆን ሁሉን ማድ​ረግ ትች​ላ​ለች፤ ራስ​ዋም እየ​ኖ​ረች ሁሉን ታድ​ሳ​ለች፥ በየ​ት​ው​ል​ዱም በጻ​ድ​ቃን ሰው​ነት ትተ​ላ​ለ​ፋ​ለች፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ወዳ​ጆ​ችና ነቢ​ያቱ ታደ​ር​ጋ​ቸ​ዋ​ለች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 7:27
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች