Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 7:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 ኃያል፥ ደግ፥ የሰው ልጆች ወዳጅ፥ ቆራጥ፥ አስተማማኝ፥ የማትሸበር፥ ሁሉን የምትችል፥ ሁሉን የምትቆጣጠር፥ አስተዋይ፥ ንጹሕ፥ ረቂቅ፥ የሆኑትን መንፈሶች ዘልቆ የሚገባ መንፈሳዊ አካል አላት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 ሰው ወዳጅ፥ የጥ​በብ ወዳ​ጅዋ፥ ዐዋቂ፥ እው​ነ​ተኛ፥ ግዳጅ የሌ​ለ​በት፥ ትዕ​ግ​ሥ​ተኛ፥ ሁሉን የሚ​ችል፥ ሁሉ​ንም የሚ​ጐ​በኝ፥ ንጹ​ሓ​ትና አስ​ተ​ዋ​ዮች፥ ረቂ​ቃ​ትም በሆኑ ነፍ​ሳት የሚ​ያ​ድር ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 7:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች