ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ጥበብ 7:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 በጥልቀት ያጠናሁትን በሰፊው አስተምራለሁ፤ የብልጽግናዋንም መጠን አልደብቅም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ይህን ባወቅሁ ጊዜ ያለ ክፋትና ያለ ቅንአት እርሷን እሰጣለሁ፤ ብልጽግናዋንም አልሰውርም። ምዕራፉን ተመልከት |