ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ጥበብ 7:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 መልካም መልካሙ ሁ፥ ከእርሷ ጋር ወደ እኔ ቀረበ፤ ከእጆችዋም ተቆጥሮ የማይዘለቅ ሃብት አገኘሁ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ከእርሷ ጋር በአንድነት በጎ ነገር ሁሉ መጣልኝ፤ ቍጥር የሌለው ባለጠግነትም በእጆችዋ አለ። ምዕራፉን ተመልከት |