ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ጥበብ 6:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 በአስፈሪ ሁኔታ ፈጥኖ ይነሣባችኋል፤ በባለሥልጣናቱም ላይ ብርቱ ፍርድ ይሰጣል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ፈጥኖ የሚቃወማችሁ ድንጋፄን በላያችሁ ያመጣል፥ ቍርጥ ፍርድ በመኳንንት ላይ ይሆናልና። ምዕራፉን ተመልከት |