Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 6:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 የመንግሥቱ አገልጋዮች እንደ መሆናችሁ፥ በትክክል ካላስተዳደራችሁ፥ ሕጉን ካላከበራችሁ፥ የእግዚአብሔርንም ፈቃድ ካልፈጸማችሁ፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 እና​ንተ የመ​ን​ግ​ሥቱ መል​እ​ክ​ተ​ኞች ስት​ሆኑ የቀና ፍር​ድን እን​ዴት አት​ፈ​ር​ዱም? ሕጉ​ንስ እን​ዴት አል​ጠ​በ​ቃ​ች​ሁም? በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርስ መን​ገድ እን​ዴት አል​ሄ​ዳ​ች​ሁም?

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 6:4
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች