Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 6:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 የጥበብን ምንነትና አፈጣጠር ቀጥዬ አብራራለሁ፤ ምንም ምሥጢር አልደብቃችሁም፤ ከተፈጠረችበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ዕድገቷን እገልጻለሁ፤ ስለ እርሷ የምናውቀውን ሁሉ ይፋ አደርጋለሁ፤ ከእውነት ግን አልርቅም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ጥበብ ምን​ድን ናት? እንደ ምንስ ነበ​ረች? እኔ እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ፤ የተ​ሰ​ወረ ምሥ​ጢ​ሯ​ንም ከእ​ና​ንተ አል​ሰ​ው​ርም። ነገር ግን ከጥ​ንት ጀምሮ አኳ​ኋ​ኗን እመ​ረ​ም​ራ​ለሁ፤ እር​ሷን ማወ​ቅ​ንም የተ​ገ​ለጠ አደ​ር​ጋ​ለሁ፤ እው​ነ​ት​ንም አል​ተ​ላ​ለ​ፍም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 6:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች