Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 6:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 የእርሷ የሆኑትን ሁሉ ትጠብቃቸዋለችና፤ በመንገዶቻቸው ላይ በቅንነት ትገለጥላቸዋለች፤ ሐሳቦቻቸውንም ታውቃለች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 ለእ​ር​ስዋ የሚ​ገ​ቧ​ትን ሰዎች ፈልጋ ትመ​ጣ​ለ​ችና፥ በመ​ን​ገ​ድም ድን​ገት እንደ ሥዕል አምራ ትታ​ያ​ቸ​ዋ​ለች፤ በአ​ሳ​ብም ሁሉ ትገ​ና​ኛ​ቸ​ዋ​ለች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 6:16
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች