Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 5:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 በደምብ ከተወጠረ ቀስት፥ እንደሚምዘገዘግ ፍላጻም፥ ከደመናዎች ውስጥ ኢላማቸውን ለመምታት ይፈተለካሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ፈጥኖ ያገ​ኛ​ቸው ዘንድ በአ​ሳ​ቾች ሰዎች ላይ የመ​ብ​ረ​ቆቹ ድል ነጎድ በቀ​ጥታ ይሄ​ድ​ባ​ቸ​ዋል። መል​ካም ሆኖ ከተ​ገ​ተረ ቀስት እን​ደ​ሚ​ወ​ረ​ወር ፍላጻ ከደ​መ​ና​ዎች ውስጥ ወደ ዓላ​ማ​ቸው ይወ​ረ​ወ​ራሉ ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 5:21
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች