Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 4:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 ፈጥነውም ክብሩን ያጣ ሬሳ ይሆናሉ፤ በሙታንም መካከል ዘላለማዊ ማስፈራርያ ይሆናሉ። እርሱ ይሰባብራቸዋል፤ በጭንቅላታቸው ያሽቀነጥራቸዋል፤ እነርሱም ይደነዝዛሉ። ከመሠረታቸው ያናጋቸዋል፤ ወና ይሆናሉ፤ ኀዘን ይነግሥባቸዋል፤ መታሰቢያቸውም ሁሉ ይጠፋል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 ከዚ​ህም በኋላ ለጐ​ስ​ቋላ ሞት ይሆ​ናሉ፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለ​ምም ሙታን ለሚ​ሰ​ደ​ቡ​በት ስድብ ይሆ​ናሉ። ይቈ​ር​ጣ​ቸ​ዋ​ልና፥ ይሰ​ነ​ጥ​ቃ​ቸ​ዋ​ል​ምና፥ ቃልም ሳይ​ኖ​ራ​ቸው በፊ​ታ​ቸው የወ​ደቁ ሆነው ይገ​ኛሉ። ከመ​ሠ​ረ​ታ​ቸ​ውም ያነ​ዋ​ው​ጣ​ቸ​ዋል፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለሙ እንደ ተፈ​ታች ምድር ይሆ​ናሉ፥ የተ​ጨ​ነ​ቁም ይሆ​ናሉ፤ መታ​ሰ​ቢ​ያ​ቸ​ውም ይጠ​ፋል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 4:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች