Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 3:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 ንጽሕት የሆነች፥ የኀጢአትንም አልጋ የማታውቅ መኻን ሴት፥ የተባረከች ነች፤ ነፍሶች በሚጐበኙበት ጊዜ ፍሬን ታገኛለች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 ነውር የሌ​ለ​ባት፥ የኀ​ጢ​አት ምን​ጣፍ የማ​ታ​ውቅ መካን ሴት ብፅ​ዕት ናት፥ ከኀ​ጢ​አ​ትም የነ​ጻች ናት፥ ይህች እን​ዲህ ያለ​ችው ሴት ነፍ​ሳት በሚ​ጐ​በ​ኙ​በት ጊዜ ፍሬ ታገ​ኛ​ለች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 3:13
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች