Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 3:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 በእርግጥም ጥበብንና ሥነ ሥርዓትን ያቃለሉ ጐስቋሎች ናቸው፤ ተስፋቸው ከንቱ፥ ልፋታቸው መና፥ የጥረታቸው ውጤትም ትርፍ አልባ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 ጥበ​ብ​ንና ተግ​ሣ​ጽን የሚ​ንቁ ሰዎች ጐስ​ቋ​ሎች ናቸው፤ አለ​ኝ​ታ​ቸው ከንቱ ነው፤ ድካ​ማ​ቸ​ውም፥ መከ​ራ​ቸ​ውም ጥቅም የሌ​ለው ነው፤ ሥራ​ቸ​ውም ከንቱ ነው፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 3:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች