ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ጥበብ 2:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ትክክለኛው ሰው የእግዚአብሔር ልጅ ከሆነ፥ እርሱ ይረዳዋል፤ ከጠላቶቹም እጅ ያወጣዋል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 የእግዚአብሔርስ እውነተኛ ልጅ ከሆነ ያድነው፤ ከሚቃወሙትም እጅ ይታደገው። ምዕራፉን ተመልከት |