Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 19:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ሕዝቡ በእጅህ ከለላ ስር ሆኖ፥ በድንቅ ሥራዎችህ እየተደመመ ባሕሩን አቋረጠ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 በከ​በ​ረች እጅ​ህና ከፍ ባለች ክን​ድህ ተጋ​ር​ደው፥ ወገ​ኖ​ችህ ሁሉ ባለ​ፉ​በት ኀይ​ለኛ ማዕ​በል መካ​ከ​ልም የለ​መ​ለመ መስክ ታየ፤ ድንቅ ሥራ​ህ​ንም ባዩ ጊዜ ይህ​ችን እጅ​ህን አመ​ሰ​ገኑ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 19:8
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች