Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 19:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 ደመና በሠፈራቸው ላይ አጠላ፤ ውሃ በነበረበት ደረቅ መሬት ብቅ አለ፤ ቀይ ባሕር መሰናክል የሌለበት መንገድ፥ ሞገደኛውም ማዕበል የለመለመ መስክ ሆነ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 ደመና ሰፈ​ሩን ጋረ​ደች፥ ውኃ​ዋም ከቀ​ድ​ሞዋ ይልቅ የረ​ጋች ሆና ታየች፥ የደ​ረ​ቀ​ች​ውም ምድር የለ​መ​ለ​መች መስክ ሆና ታየች፥ በኤ​ር​ትራ ባሕር መካ​ከ​ልም መሰ​ና​ክል የሌ​ለው መን​ገድ ታየ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 19:7
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች