Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 19:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 ልጆችህ ከመጐዳት ይድኑ ዘንድ፥ ፍጥረታታ በሙሉ ትእዛዞችህን በማክበር ሁለመናቸውን ለወጡ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 ፍጥ​ረት ሁላ ከወ​ገ​ኖ​ችዋ ጋር በእ​ነ​ርሱ ላይ ተለ​ወ​ጠች፤ ዳግ​መኛ ልጆ​ችህ ያለ ክፋት በደ​ኅና ይጠ​በ​ቁ​ባት ዘንድ የታ​ዘ​ዘ​ች​በ​ትን ትእ​ዛዝ እያ​ገ​ለ​ገ​ለች ተለ​ወ​ጠች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 19:6
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች