Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 19:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 በዚያን ጊዜ፥ የስደት ጉዟቸውን አስታውሱ፤ መሬት በእንስሳት ፈንታ ትንኞችን አፈራች፤ ወንዙም በአሳዎች ምትክ እልፍ አዕላፍ ዕንቁራሪቶችን ተፋ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 በባ​ዕድ ሀገር በእ​ን​ግ​ድ​ነት በነ​በሩ ጊዜ ያደ​ረ​ጉ​ትን ሁሉ ዐስ​በ​ዋ​ልና፤ ምድ​ራ​ቸው እን​ስ​ሳ​ትን በማ​ስ​ገ​ኘት ፋንታ ተቈ​ና​ጣጭ ዝን​ብን እን​ዴት አወ​ጣች? ባሕ​ርስ በብ​ዙው ውኃ ውስጥ በነ​በ​ረው ዓሣ ፋንታ ጓጕ​ን​ቸ​ርን እን​ዴት አስ​ገ​ኘች?

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 19:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች