Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 18:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ከደጋጐች የተፈጠሩ ቅዱሳን ልጆች፥ በምሥጢረ መሥዋዕት አቀረቡ፤ በስምምነት ይህን ቅዱስ ሕግ አጸደቁ፤ ቅዱሳን በጎውንና ክፉውን ይጋሩ ዘንድ ወሰኑ፤ ያኔውኑም ያባቶችን መዝሙር ዘመሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 አገ​ል​ጋ​ዮ​ችህ ጻድ​ቃን ያማረ መሥ​ዋ​ዕ​ትን ይሠዉ ነበ​ረና፥ በመ​ስ​ማ​ማ​ትም የጌ​ት​ነ​ት​ህን ሕግ በል​ቡ​ና​ቸው አሳ​ድ​ረ​ዋ​ልና በዚህ አም​ሳል ቅዱ​ሳን መል​ካ​ሙን ነገር ተቀ​በሉ፥ መከ​ራ​ውም ለሚ​ገ​ባ​ቸው ነው። አባ​ቶ​ቻ​ችን ግን የም​ስ​ጋ​ና​ውን መዝ​ሙር በደ​ስታ ይዘ​ምሩ ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 18:9
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች