ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ጥበብ 18:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 በተቀናቃኞቻችን ላይ ባወረድከው በቀል፥ እኛን አከበርከን፥ ወዳንተም ጠራኸን። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 የሚቃረኑትን እንዳጠፋሃቸው፥ እንዲሁ የጠራኸንን እኛን አክብረኸናልና። ምዕራፉን ተመልከት |