Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 18:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

24 መላው ዓለም በቀሚሱ ላይ ተስሎ ነበር፤ የከበሩ የአባቶች ስሞች በአራቱ ረድፍ ደንጊያዎች፥ ያንተ ግርማም በአክሊሉ ላይ ተቀርጿል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

24 የዓ​ለሙ ክህ​ነት ሁሉ በል​ብሱ ጫፍ ላይ ነበ​ርና፥ ባሕ​ርይ በሚ​ባሉ ዕን​ቍ​ዎች አራት ዙሪ​ያ​ዎች የተ​ቀ​ረ​ጸው የአ​በ​ውም ክብር በጫ​ን​ቃው ላይ ነበ​ርና፥ የአ​ን​ተም ልዕ​ልና በራሱ አክ​ሊል ላይ ነበ​ርና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 18:24
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች