Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 18:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 ጥላቻን አስወገደ፤ በጉልበት አልነበረም፥ በመሣሪያም አልነበረም፥ ለአባቶች ያደረገውን መሐላ፥ የገባውንም ቃል ኪዳን በማስታወስ ቀጪውን ስለ ተስፋው ቃል በመለመን ነበር እንጂ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 አጥ​ፊ​ዎ​ች​ንም አሸ​ነፈ፤ በሥ​ጋዊ ኀይል ወይም በጦር መሣ​ሪያ አይ​ደ​ለም፤ ነገር ግን የአ​ባ​ቶ​ችን መሐ​ላና ቃል ኪዳ​ና​ቸ​ውን በማ​ሰብ ቀሣ​ፊ​ውን በቃ​ልህ አስ​ወ​ገደ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 18:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች