Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 18:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 አንድ ንጽሕ ሰው ከመዓቱ አድኗቸዋልና። የተቀደሱ መሣሪያዎቹን፥ ጸሎቱንና የስርየት ዕጣን በመያዝ ቁጣውን ተጋፈጠው፤ አገልጋይህ መሆኑንም በማስመስከር መዓቱን አስወገደ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ነውር የሌ​ለ​በት ሰው ጸሎት የሚ​ጸ​ል​ይ​በ​ትን፥ ዕጣ​ንም የሚ​ያ​ጥ​ን​በ​ትን የአ​ገ​ል​ግ​ሎት መሣ​ሪያ፥ ልብሰ መት​ከ​ፉን ይዞ ፈጥኖ ተዋ​ግ​ቶ​አ​ልና ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ውን ለማ​ቃ​ለል ባለ​ሟ​ል​ነ​ትን አገኘ፤ መዓ​ቱን ተቃ​ወመ፥ መቅ​ሠ​ፍ​ቱ​ንም ጸጥ አደ​ረገ። በዚ​ህም ያንተ መል​እ​ክ​ተኛ እንደ ሆነ ራሱን አስ​ታ​ወቀ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 18:21
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች