ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ጥበብ 17:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 እነርሱ ላይ ብቻ ድቅድቅ ጨለማ ተንሠራፋ፤ የሚቀበላቸው ጽልመት ምስል ነው፤ እነርሱ ለራሳቸው ሸክም የሆኑትን ያህል፥ ጨለማው አልከበዳቸውም። ምዕራፉን ተመልከት |