Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 17:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 የነፍሱ ፉጨት፥ እንደ ልብ በተዘረጉት ቅርንጨፎች ላይ ሆነው ወፎች የሚያሰሙት ጣዕም ያለው ዜማ፥ የሚንፍዋፍዋው የወራጅ ውሃ ድምፅ፥ እየተምዘገዘጉ የሚወርዱ ዐለቶች ኳኳታ፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 ወይም በኀ​ይል የሚ​ሄድ የውኃ ሿሿቴ ድምፅ፥ ወይም በማ​ስ​ፈ​ራ​ራት የሚ​ገ​ለ​ባ​በጡ የዋ​ሻ​ዎች ድምፅ፥ ወይም የሚ​ሮ​ጡና ሩጫ​ቸው የማ​ይ​ታይ የእ​ን​ስ​ሳት ሩጫ፥ ወይም በሚ​ያ​ስ​ፈራ ቃል የሚ​ጮኹ የአ​ው​ሬ​ዎች ጩኸት፥ ወይም ከአ​ዕ​ዋ​ፍና ከአ​ራ​ዊት ድምፅ የተ​ነሣ እርስ በር​ሳ​ቸው ድም​ፅን ለዋ​ው​ጠው የሚ​መ​ልሱ የሚ​ያ​ስ​ፈሩ የተ​ራ​ራ​ዎች ድምፅ ነው። አስ​ደ​ን​ግ​ጦም ያጠ​ፋ​ቸው መከራ እን​ዲህ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 17:18
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች