Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 17:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 እጅግ ደካማ የሆነውና እርሱኑ ከመሰለው የሲኦል ጉድጓድ የመነጨው ጨለማ ሳይገፍ በአንድ ዓይነት እንቅልፍ ተሸንፈው ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 የሚ​ያ​ስ​ደ​ነ​ግጡ አጋ​ን​ንት አስ​ደ​ን​ግ​ጠ​ዋ​ቸ​ዋ​ልና፥ ምት​ሀ​ትን በማ​ሳ​የት የሚ​ያ​ሳ​ድ​ዱ​አ​ቸው አሉ፥ የሰ​ው​ነ​ት​ንም ተስፋ የሚ​ያ​ደ​ክም አለ፥ ያል​ጠ​በ​ቁ​ትና ያል​ተ​ጠ​ራ​ጠ​ሩት ፍር​ሀ​ትና ድን​ጋ​ጤም ድን​ገት ደረ​ሰ​ባ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 17:14
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች