Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 16:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 የቀድሞ ጨቋኞች የማያባራ ችግር ይወድቅባቸው ዘንድ አይቀርም፤ ጠላቶቻቸው ምን ያህል እንደተሠቃዩ ማየት ላንተ ሕዝቦች በቂያቸው ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 በእ​ነ​ዚህ ላይ ፍርድ ያለ ርኅ​ራኄ ይደ​ርስ ዘንድ ግድ ነው። ክፉ​ዎ​ችና በኀ​ይል የሚ​ገዙ ናቸ​ውና። ነገር ግን ለእ​ነ​ዚህ የሚ​ገ​ባው ጠላ​ቶ​ቻ​ቸው እን​ዴት እን​ደ​ሚ​ሠ​ቃዩ ያዩ ዘንድ ብቻ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 16:4
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች