Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 16:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 ጌታ ሆይ ይህን የተመለከቱ የተወደዱ ልጆችህም ለሰው ምግብ የሚሆነው እህል ሳይሆን ባንተ የሚያምኑትን ሁሉ የሚጠብቀው ቃልህ እንደሆነ ያውቁ ዘንድ አደረግህ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

26 አቤቱ በአ​ንተ ያመኑ ሰዎ​ችን ቃልህ ይጠ​ብ​ቃ​ቸ​ዋል እንጂ፥ ሰው የሚ​መ​ገ​በው የተ​ለ​ያየ የዘር ፍሬ እን​ዳ​ይ​ደለ የወ​ደ​ድ​ኻ​ቸው ልጆ​ችህ ያውቁ ዘንድ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 16:26
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች