Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 16:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 አንድ ንድፊያ፥ ፈጥኖ ይድናል፤ ቃልህን ግን እንዳይዘነጉ ያደርጋቸዋል፤ በመርሳት ባሕር ሰጥመው ደግነትህ እንዳይጓደልባቸው ያነቃቃቸዋል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 ሕግ​ህን ለማ​ሰብ ይህን ቀም​ሰ​ዋ​ልና፥ በጽኑ ዝን​ጋ​ዔም እን​ዳ​ይ​ወ​ድቁ፥ ተአ​ም​ራ​ት​ህ​ንም ከማ​ሰብ ወጥ​ተው በሌላ ሥራና መከራ እን​ዳ​ይ​ወ​ድቁ ፈጥ​ነው ዳኑ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 16:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች