Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 12:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 ስለዚህ በጠላቶቻችን ላይ ቅጣትህን ባለማክበድህ፥ እኛም በፍርዳችን ላይ ያንተን ደግነት እናስብ ዘንደ አስተማርኸን፤ ለፍርድም በቀረብን ጊዜ ምሕረትህን እንጠባበቃለን።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ስለ​ዚ​ህም በፈ​ረ​ድ​ህ​ባ​ቸው ጊዜ ቸር​ነ​ት​ህን እና​ስብ ዘንድ፥ እኛን እየ​መ​ከ​ርህ ጠላ​ቶ​ቻ​ች​ንን በብዙ ፍርድ ብዙ ጊዜ ትቀ​ጣ​ቸ​ዋ​ለህ፤ በፈ​ረ​ድ​ህ​ብ​ንም ጊዜ ይቅ​ር​ህ​ታን ተስፋ እና​ደ​ር​ጋ​ለን።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 12:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች