Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 10:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ሰዎች ክፉ በመፈጸም ሲያድሙ፥ እንዲበጣበጡ ተፈረደባቸው፤ ያንጊዜ ጻድቁን ሰው ለየች፤ በእግዚአብሔርም ፊት አቀረበች፤ ከልጁም ኀዘን አበረታችው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 አሕ​ዛብ ወደ ተለ​ያየ ክፋ​ትና ጥመት ተጨ​ል​ጠው በሄዱ ጊዜ ጻድ​ቁን አመ​ለ​ከ​ተ​ችው፤ ያለ በደ​ልና ያለ ነውር ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጠበ​ቀ​ችው፤ በቸ​ር​ነ​ትም የጸና ልጁን ጠበ​ቀች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 10:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች