Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 10:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 ከጠላቶቹ ጠበቀችው፤ ካጠመዱበትም ወጥመድ አወጣችው። በመራራዉ የትግል ወቅት ሸለመችው። የተቀደሰ ተግባር ከሁሉም በላይ መሆኑን አስተማረችው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ከጠ​ላ​ቶ​ቹም እንደ አደራ ዕቃ ጠበ​ቀ​ችው፥ ከከ​በ​ቡ​ትም ሰዎች አዳ​ነ​ችው። ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በበጎ መገ​ዛት ከሁሉ እን​ደ​ሚ​ጸና ያውቅ ዘንድ በጽኑ ገድል ጊዜ ድልን ሰጠ​ችው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 10:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች