Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 እርሷም ተነሣች፤ እንዲጠብቃቸው መጸለይና መለመን ጀመሩ፥ እንዲህም ሲል መጸለይ ጀመረ “የአባቶቻችን አምላክ ሆይ ብሩክ ነህ፤ ስምህም ለዘለዓለም ዓለም የተባረከ ነው፤ ሰማያትና የፈጠርካቸው ሁሉ ለዘለዓለም ይባርኩህ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ጦብ​ያም እን​ዲህ ይል ጀመረ፥ “አቤቱ የአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን አም​ላክ አንተ ቡሩክ ነህ፤ ቅዱስ ስም​ህም ይባ​ረክ፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለ​ሙም ይመ​ሰ​ገ​ናል። ሰማ​ያ​ትና የፈ​ጠ​ር​ሃ​ቸው ሁሉ ያመ​ሰ​ግ​ኑ​ሃል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች