ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ጦቢት 5:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ጦቢትም “እህቴ ሆይ እንዲህ ዓይነት ሐሳብ አታስቢ፥ በደኅና ሄዶ በደኅና ይመለሳል፥ አንቺም በደኅና መመለሱን በዓይንሽ ታያለሽ፥ እንዲህ ዓይነት ሐሳብ አታስቢ፥ ስለ እነርሱም አትጨነቂ፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ቸር መልአክ በፊቱ ይሄዳልና፥ ጎዳናውንም ያቃናለታልና፥ በደኅናም ይመለሳልና።” ምዕራፉን ተመልከት |