Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 ሁልጊዜ ጌታ እግዚአብሔርን አመስግን፤ መንገድህን ሁሉ እንዲያቃናልህ ጎዳናህንና ትልምህን ወደ ፍጻሜ እንዲያደርሰው ለምነው። ጥበብ የሁሉም ሕዝብ ሀብት አይደለምና፤ ነገር ግን መልካም ነገሮችን ጌታ ይሰጣል፤ እንደ ፈቃዱ ከፍ ያደርጋል ወይም ሙታን ወደሚኖሩበት ጥልቅ ይጥላል፥ አሁንም ልጄ ሆይ እነዚህን ምክሮች አስታውሳቸው፥ ከልብህም አይጥፉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 በየ​ጊ​ዜ​ውም ፈጣ​ሪህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ስ​ግ​ነው፤ ጎዳ​ና​ህም የቀና ይሆን ዘንድ ወደ እርሱ ጸልይ፤ በሥ​ራህ ሁሉና በጎ​ዳ​ናህ ሁሉ ያከ​ና​ው​ን​ል​ሃል። በጎ​ውን ሁሉ ከሚ​ሰጥ ከእ​ርሱ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በቀር ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያል​ሆነ አሕ​ዛብ ሁሉ የሚ​መ​ክ​ሩት ምክር ከንቱ ነውና። የወ​ደ​ደ​ውን ያዋ​ር​ደ​ዋል፤ እር​ሱም እንደ ወደደ ይሆ​ናል። አሁ​ንም ልጄ ሆይ ትእ​ዛ​ዜን አስብ፤ ከል​ብ​ህም አይ​ጥፋ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች