ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ጦቢት 4:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 በዚያኑ ቀን ጦቢት በሜዶን በራጌስ ገባኤል ጋር ያሰቀመጠውን ብር አስታወሰ፥ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 በዚያችም ቀን ጦቢት በሜዶን ክፍል በራጌስ ለገባኤል አደራ ስላስጠበቀው ብር አሰበ። ምዕራፉን ተመልከት |