Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ምግቡ ቀረበልኝ፥ የተትረፈረፈ ምግብ እንደቀረበልኝ ባየሁ ጊዜ ልጄን ጦብያን እንዲህ አልሁት፦ “ልጄ ሆይ ሂድና ወደ ነነዌ ተማርከው ከመጡት ወንደሞቻችን መካከል የሆኑትንና ታማኝ ልቦና ያላቸውን ድኻ የሆኑትን ሰዎች ፈልግና ከማዕዴ እንዲካፈሉ አምጣቸው፤ ልጄ ሆይ እስክትመለስ እጠብቅሃለሁ።”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 ምግ​ቡም እጅግ ብዙ እንደ ሆነ ባየሁ ጊዜ ልጄን እን​ዲህ አል​ሁት፥ “ሄደህ ከወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ያገ​ኘ​ሃ​ቸ​ውን ድኆች ባል​ን​ጀ​ሮ​ችን አምጣ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አስ​ቤ​ዋ​ለ​ሁና። እነሆ እኔም እጠ​ብ​ቅ​ሃ​ለሁ።”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:2
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች