Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 በግንቡ ላይ ድንቢጦች መኖራቸውን አላወቅሁም ነበር፤ ትኩስ ኩሳቸውም በዐይኖቼ ላይ ወደቀብኝና ነጭ ነጥብ ሆነ፤ ለመታከም ወደ ሐኪሞች ሄድሁ፥ ግን መድኃኒት ባደረጉልኝ ቍጥር ነጥቦቹ እየተጨመሩ ሄዱና ጭራሹን ታወርሁ። ለአራት ዓመታት ማየት አልቻልሁም፤ ዘመዶቼም በኔ ነገር በጣም ያዝኑ ነበር፤ አሂካር ወደ ኤሊማይስ እስከሄደበት ጊዜ ድረስ ለሁለት ዓመታት ተንከባከበኝ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 በዕ​ድ​ሞው ላይም ወፎች እን​ዳሉ አላ​ወ​ቅ​ሁም፤ ፊቴም ተገ​ልጦ ሳለ እነ​ዚያ ወፎች በዐ​ይኔ ላይ የሚ​ያ​ቃ​ጥል ኩስ ጣሉ​ብኝ፤ በዐ​ይ​ኔም ብልዝ ወጣ​ብኝ፤ እኔም ወደ ባለ መድ​ኀ​ኒት ሄድሁ፥ ነገር ግን የጠ​ቀ​መኝ የለም፤ ብቻ​ዬን ወደ ኤል​ማ​ድያ እስ​ክ​ሄድ ድረስ አኪ​አ​ክ​ሮስ ይመ​ግ​በኝ ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች