Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ጦቢት 13:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ቤተ መቅደሱ በውስጥሽ በደስታ እንዲሠራ፥ ለጌታ የሚገባውን ምስጋና አቅርቢለት፥ የዘመናትንም ንጉሥ ባርኪ፤ በውስጥሽ ያሉትን ስደተኞች እንዲያጽናና፥ በአንቺ ውስጥ ያሉ ያዘኑትን ሁሉ በመጭው ትውልድ ዘመን ሁሉ እንዲያፈቅራቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 በበጎ ሥራ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተገዢ፤ ባን​ቺም ዘንድ ድን​ኳኑ በደ​ስታ እን​ድ​ት​ሠራ የዘ​ለ​ዓ​ለ​ሙን ንጉሥ አመ​ስ​ግኚ፤ በዚ​ያም ያሉ የተ​ማ​ረኩ ሰዎች ደስ ይላ​ቸ​ዋል። በዘ​ለ​ዓ​ለ​ማዊ ትው​ል​ድም ሁሉ የተ​ጠሉ በአ​ንቺ ምክ​ን​ያት ይወ​ደ​ዳሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ጦቢት 13:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች