ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ጦቢት 11:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 የዓሣውን ሐሞት በዐይኖቹ ላይ ቀባው፥ መድኀኒቱ የዐይኖቹን ነጥቦች እንዲወድቁ ያደርገዋል፥ የአባትህ ብርሃንን ያያል እንጂ ከአሁን በኋላ ዕውር አይሆንም።” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ሐናም ሮጣ የልጅዋን አንገት አቅፋ፥ “ልጄ ሆይ፥ ካየሁህ እንግዲህ ልሙት” አለችው፤ ሁለቱም አለቀሱ። ምዕራፉን ተመልከት |