ቲቶ 2:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 አንተ ግን ከእውነተኛ አስተምሮ ጋር የሚጣጣመውን ነገር አስተምር። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም1 አንተ ግን ከትክክለኛው ትምህርት ጋራ ተስማሚ የሆነውን አስተምር። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 አንተ ግን ሕይወት የሚገኝበትን ትምህርት አስተምር፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 አንተ ግን ሕይወት ለሚገኝበት ትምህርት የሚገባውን ተናገር። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 አንተ ግን ሕይወት ለሚገኝበት ትምህርት የሚገባውን ተናገር። ምዕራፉን ተመልከት |