Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 7:31 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

31 እግዚአብሔርን ፍራ፤ ካህንን አክብር፤ እንደታዘዝኸው ድርሻውን ስጠው፤ የምትሰጠውም ከእህሉ የመጀመሪያውን ስለ ኃጢአት ካሣ የሚሠዋውን መሥዋዕት፥ ወርቹን፥ የመቀደሻውን መሥዋዕት ከተቀደሱት ነገሮች የመጀመሪያውን ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

31 እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ፍራው፤ የሚ​ያ​ገ​ለ​ግ​ለ​ውን ካህ​ኑ​ንም አክ​ብ​ረው፤ የታ​ዘ​ዘ​ልህ ዕድ​ሉ​ንም ስጠው፤ ቀዳ​ም​ያ​ቱ​ንና፥ ስለ ኀጢ​አት የሚ​ሠ​ዋ​ውን መሥ​ዋ​ዕት፥ ወር​ቹ​ንም፥ ማታና ጧትም የሚ​ሠ​ዋ​ውን መሥ​ዋ​ዕት፥ መጀ​መ​ሪያ የሚ​ወ​ለ​ደ​ው​ንም ከብት ስጠው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 7:31
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች