ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 7:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ከኃጢአተኞች ጐራ አትደባለቅ፤ የእግዚአብሔር ቁጣ የማይዘገይ መሆኑን አስታውስ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ብዙ ናቸው ብለህ ከኀጢአተኞች ጋር አንድ አትሁን። ምዕራፉን ተመልከት |