ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 6:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 አስተዋይ ሰው ካገኘህ በማለዳ ጎብኘው፤ እግርህ የበሩን ደፍ ይመላለስ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ብልህ ሰው ብታይ ፈጥነህ ወደ እርሱ ሂድ፤ እግርህም በደጃፉ መድረክ ይመላለስ። ምዕራፉን ተመልከት |