ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 6:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 በስሜት አክናፍ አትብረር፤ ኃይልህ እንደ ኮርማ ይበታተናልና። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ከልቡናህ ባነቃኸውም ምክር ራስህን ከፍ ከፍ አታድርግ፤ አንበሳ ላምን እንደሚነጣጠቅ ሰውነትህን እንዳይነጥቋት። ምዕራፉን ተመልከት |